LIBRISTO
LIBROAMANTO
verplicht
Word lid van een gemeenschap van boekenliefhebbers van over de hele wereld en krijg een heleboel voordelen. Gratis account aanmaken
0
Gratis bezorging met Zásilkovna boven 59.99 €
DPD koerier 5.49 DHL koeriersdienst 5.49 GLS koerier 4.99 DPD-punt 3.99

Gratis verzending vanaf 59,99 euro.

የኤፍራጥስ ወንዝ እና ሌሎች መጣጥፎች

Taal AmhaarsAmhaars
Boek Gebonden (paperback)
Boek የኤፍራጥስ ወንዝ እና ሌሎች መጣጥፎች Deacon Henok Haile
Libristo-code: 51328508
Uitgeverij Indy Pub, januari 2026
ወደ እርስዋ ቀርቦ ውኃ አጠጪኝ አላት፤ አባ ጊዮርጊስ "አንተ የሕይወት ውኃ ስትሆን ከሳምራዊትዋ ሴት ውኃን ለመንህ" እንዳለ የሕይወት ውኃ ክርስቶስ ውኃ ለመና... Volledige beschrijving
? points 47 b
19.44
In extern magazijn Wordt binnen 9-15 dagen verzonden

Retourneren binnen 30 dagen


Klanten kochten ook


ወደ እርስዋ ቀርቦ ውኃ አጠጪኝ አላት፤ አባ ጊዮርጊስ "አንተ የሕይወት ውኃ ስትሆን ከሳምራዊትዋ ሴት ውኃን ለመንህ" እንዳለ የሕይወት ውኃ ክርስቶስ ውኃ ለመናት፡፡ እርሱ የተጠማው ውኃ ሳይሆን የእርስዋን ነፍስ ነበረ፡፡ እርስዋም አንተ አይሁዳዊ ስትሆን ሳምራዊት ከምሆን ከእኔ ውኃ ትለምናለህ? አለችው፡፡ እንዲህ ነው ነገሩ፡፡ የቆሰለች ነፍስ ስለ ዘር ታወራለች፡፡ ተስፋ የቆረጠች ነፍስ የዘር ጉዳይ ሲሆን ልሳንዋ ይከፈታል፡፡ ውኃ ለማጠጣት ዘር መጠየቅን ምን አመጣው፡፡ ውኃው አይሁዳዊ ነው? ወይንስ ሳምራዊ? ውኃ ጠማኝ የሚል ሁሉ ውኃ ይገባዋል እንጂ ዘሩ አይጠየቅም፡፡ እርስዋ ግን ጠየቀችው፡፡ በእርግጥ ይህች ሳምራዊት ሴት ይህን ጥያቄ የጠየቀችው ክርስቶስ መሆኑን ከማወቅዋ በፊት ነበር፡፡ክርስቶስ መሆኑን ካወቀች በኋላ ግን ስለ አይሁዳዊነትና ስለ ሳምራዊነት ስትናገር አልተሰማችም፡፡ "አንተ አማራ ስትሆን ጉራጌ ከምሆን ከእኔ ውኃ ለምን ትለምናለህ?" "አንቺ ኦሮሞ ስትሆኚ ትግሬ ከምሆን ከእኔ እንዴት ውኃ ትለምኛለሽ?" በሚል ጥያቄ ሀገሩን ያጨናነቁተ ክርስቶስን ያወቁ ክርስቲያኖች መሆናቸው ግን ልብን የሚሰብር እውነታ ነው፡፡ በዚህ ጠባያችን እንደ ክርስቲያን ሳንኖር እንደ ክርስቲያን ልንሞት መሆኑ ምንኛ ያሳዝናል?

/ከውስጥ ገጽ የተወሰደ/

ይህ መጽሐፍ ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ያዘጋጃቸው ልዩ ልዩ መጣጥፎችን ይዟል፡፡

ክፍል አንድ

ልዩ ልዪ ስብከቶች

የኤፍራጥስ ወንዝ /6/፣ እግዚአብሔር እንዴት ይፈርዳል? /21/፣ የካም ትውልድ /31/፣ ደስ ይበላችሁ /42/፣ ጌታ ሆይ ይህን ውኃ ሥጠኝ /49/፣ በገነት ያሉ ሦስት አስደናቂ ነገሮች /54/፣ ጌታ ሆይ እኔ እሆንን? /55/፣ የትሕትና ትምህርት ቤት /58/፣ እንዴት ወድቀን እንዴት ተነሣን? /66/፣ ሁለቱ መታጠቢያዎች /71/፣ ለማንም እንዳትናገር /74/፣ አባቶቻችን እንዲህ እንዲህ አሉ /79/፣ በሰንበት መፍረስ /91/፣ ዛሬ ነገ ነው? /93/፣ መርጦ መወለድ /96/፣ ኮሜድያኑ ሰማዕት /98/፣ ባለጸጋ ነዳያን /99/፣ ስሞት ዓይኔን የሚከድንልኝ ማን ይሆን? /105/፣ የግርፊያ ሰልፍ /110/፣ ምግብ እንዲገዙ ሕዝቡን አሰናብታቸው /117/፣ ቤተ ክርስቲያንና ሚሽነሪዎች /121/

ክፍል ሁለት

የበዓላት ስብከቶች

ዘልደት

የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? /126/

ዘጥምቀት

መጥምቁ ዮሐንስን ማን አጠመቀው?/131/

ታኅሣሥ ገብርኤል

ከክርስቶስ በፊት የነበሩ ክርስቲያኖች /140/

ጾመ ነነዌ

ጣዕም የሌለው ስብከት /151/

ዘኒቆዲሞስ

በሌሊት ወደ ኢየሱስ መጣ /158/

ዘሆሳዕና

ንጉሥ በአህያ ላይ /161/፣

የትንሣኤ ስብከቶች፣

፩ አትክልተኛ መስሏት ነበር /164/፣ ፪ ከሁሉ በኋላ ጭንጋፍ ለምሆን ለእኔ ታየኝ /171/፣ ፫ ፍቅር ቁስል ነው /178/

ዘጰራቅሊጦስ

የግንቦት ልደታ

የደብረ ታቦር ስብከቶች

Actrice & Polyglot
EWA KASP voor
Video afspelen
Ewa Kasp
Libristo heeft de grootste selectie boeken in vreemde talen. Daarom koop ik mijn boeken hier.

Informatie over het boek

Volledige naam የኤፍራጥስ ወንዝ እና ሌሎች መጣጥፎች
Taal Amhaars
Bindwijze Boek - Gebonden (paperback)
Datum van uitgifte 2026
Aantal pagina's 216
EAN 9798348265045
Libristo-code 51328508
Uitgeverij Indy Pub
Gewicht 354
Afmetingen 148 x 210 x 15
Geef dit boek vandaag nog cadeau
Dat gaat heel eenvoudig
1 Voeg het boek toe aan je winkelwagentje en selecteer Als cadeau bezorgen 2 Je krijgt van ons per omgaand een voucher 3 Het boek wordt bezorgd op het adres van de ontvanger

Inloggen

Log in op je account. Heb je nog geen Libristo-account? Maak nu een account aan!

 
verplicht
verplicht

Heb je geen account? Profiteer van de voordelen van een Libristo-account!

Met een Libristo-account heb je alles onder controle.

Een Libristo-account aanmaken
Boekadviseur Libroamiko
Hoi, ik ben Libroamiko, kan ik helpen?